Quran Apps in many lanuages:

Surah Al-Haaqqa Ayahs #34 Translated in Amharic

خُذُوهُ فَغُلُّوهُ
«ያዙት፤ እሰሩትም፡፡
ثُمَّ الْجَحِيمَ صَلُّوهُ
«ከዚያም በእሳት ውሰጥ አግቡት፡፡
ثُمَّ فِي سِلْسِلَةٍ ذَرْعُهَا سَبْعُونَ ذِرَاعًا فَاسْلُكُوهُ
«ከዚያም ርዝመቷ ሰባ ክንድ በኾነች ሰንሰለት ውስጥ አግቡት፡፡»
إِنَّهُ كَانَ لَا يُؤْمِنُ بِاللَّهِ الْعَظِيمِ
እርሱ ታላቅ በኾነው አላህ አያምንም ነበርና፡፡
وَلَا يَحُضُّ عَلَىٰ طَعَامِ الْمِسْكِينِ
ድኾችንም በማብላት ላይ አያግባባም ነበርና፡፡

Choose other languages: