Quran Apps in many lanuages:

Surah Al-Ghashiya Ayahs #17 Translated in Amharic

فِيهَا سُرُرٌ مَرْفُوعَةٌ
በውስጧ ከፍ የተደረጉ አልጋዎች አልሉ፡፡
وَأَكْوَابٌ مَوْضُوعَةٌ
በተርታ የተኖሩ ብርጭቆዎችም፡፡
وَنَمَارِقُ مَصْفُوفَةٌ
የተደረደሩ መከዳዎችም፡፡
وَزَرَابِيُّ مَبْثُوثَةٌ
የተነጠፉ ስጋጃዎችም (አልሉ)፡፡
أَفَلَا يَنْظُرُونَ إِلَى الْإِبِلِ كَيْفَ خُلِقَتْ
(ከሓዲዎች) አይመለከቱምን? ወደ ግመል እንዴት እነደተፈጠረች!

Choose other languages: