Quran Apps in many lanuages:

Surah Al-Burooj Ayahs #7 Translated in Amharic

وَشَاهِدٍ وَمَشْهُودٍ
በተጣጅና በሚጣዱትም፤ (እምላለሁ)፡፡
قُتِلَ أَصْحَابُ الْأُخْدُودِ
የጉድቡ ባለቤቶች ተረገሙ፡፡
النَّارِ ذَاتِ الْوَقُودِ
የማገዶ ባለቤት የኾነቺው እሳት (ባለቤቶች)፡፡
إِذْ هُمْ عَلَيْهَا قُعُودٌ
እነርሱ በርሷ (አፋፍ) ላይ ተቀማጮች በኾኑ ጊዜ፤ (ተረገሙ)፡፡
وَهُمْ عَلَىٰ مَا يَفْعَلُونَ بِالْمُؤْمِنِينَ شُهُودٌ
እነርሱም በምእምናኖቹ በሚሠሩት (ማሰቃየት) ላይ መስካሪዎች ናቸው፡፡

Choose other languages: