Quran Apps in many lanuages:

Surah Al-Burooj Ayahs #5 Translated in Amharic

وَالسَّمَاءِ ذَاتِ الْبُرُوجِ
የቡርጆች ባለቤት በኾነችው ሰማይ እምላለሁ፡፡
وَالْيَوْمِ الْمَوْعُودِ
በተቀጠረው ቀንም፤
وَشَاهِدٍ وَمَشْهُودٍ
በተጣጅና በሚጣዱትም፤ (እምላለሁ)፡፡
قُتِلَ أَصْحَابُ الْأُخْدُودِ
የጉድቡ ባለቤቶች ተረገሙ፡፡
النَّارِ ذَاتِ الْوَقُودِ
የማገዶ ባለቤት የኾነቺው እሳት (ባለቤቶች)፡፡

Choose other languages: