Quran Apps in many lanuages:

Surah Adh-Dhariyat Ayahs #13 Translated in Amharic

يُؤْفَكُ عَنْهُ مَنْ أُفِكَ
ከርሱ የሚዝዞር ሰው ይዝዞራል፡፡
قُتِلَ الْخَرَّاصُونَ
በግምት የሚናገሩ ውሸታሞች ተረገሙ፡፡
الَّذِينَ هُمْ فِي غَمْرَةٍ سَاهُونَ
እነዚያ እነርሱ በሚሸፍን ስሕተተ ውስጥ ዘንጊዎች የኾኑት፡፡
يَسْأَلُونَ أَيَّانَ يَوْمُ الدِّينِ
የዋጋ መስጫው ቀን መቼ እንደ ኾነ ይጠይቃሉ፡፡
يَوْمَ هُمْ عَلَى النَّارِ يُفْتَنُونَ
(እነርሱ) በእሳት ላይ በሚፈተኑበት ቀን ነው፡፡

Choose other languages: