Quran Apps in many lanuages:

Surah Ta-Ha Ayahs #37 Translated in Amharic

كَيْ نُسَبِّحَكَ كَثِيرًا
«በብዙ እናጠራህ ዘንድ፡፡
وَنَذْكُرَكَ كَثِيرًا
«በብዙም እንድናወሳህ፡፡
إِنَّكَ كُنْتَ بِنَا بَصِيرًا
«አንተ በእኛ ነገር ዐዋቂ ነህና፡፡»
قَالَ قَدْ أُوتِيتَ سُؤْلَكَ يَا مُوسَىٰ
(አላህም) አለ «ሙሳ ሆይ! ልመናህን በእርግጥ ተሰጠህ፡፡
وَلَقَدْ مَنَنَّا عَلَيْكَ مَرَّةً أُخْرَىٰ
«በሌላም ጊዜ ባንተ ላይ በእርግጥ ለግሰናል፡፡

Choose other languages: