Quran Apps in many lanuages:

Surah Nooh Ayahs #20 Translated in Amharic

وَجَعَلَ الْقَمَرَ فِيهِنَّ نُورًا وَجَعَلَ الشَّمْسَ سِرَاجًا
በውስጣቸውም ጨረቃን አብሪ አደረገ፡፡ ፀሐይንም ብርሃን አደረገ፡፡
وَاللَّهُ أَنْبَتَكُمْ مِنَ الْأَرْضِ نَبَاتًا
አላህም ከምድር ማብቀልን አበቀላችሁ፡፡
ثُمَّ يُعِيدُكُمْ فِيهَا وَيُخْرِجُكُمْ إِخْرَاجًا
ከዚያም በውስጧ ይመልሳችኋል፡፡ ማውጣትንም ያወጣችኋል፡፡
وَاللَّهُ جَعَلَ لَكُمُ الْأَرْضَ بِسَاطًا
አላህም ምድርን ለእናንተ ምንጣፍ አደረጋት፡፡
لِتَسْلُكُوا مِنْهَا سُبُلًا فِجَاجًا
ከእርሷ ሰፋፊዎችን መንገዶች ትገቡ ዘንድ፡፡

Choose other languages: