Quran Apps in many lanuages:

Surah Luqman Ayahs #4 Translated in Amharic

الم
አ.ለ.መ. (አሊፍ ላም ሚም)፡፡
تِلْكَ آيَاتُ الْكِتَابِ الْحَكِيمِ
ይህች ጥበብ ከተመላው መጽሐፍ አንቀጾች ናት፡፡
هُدًى وَرَحْمَةً لِلْمُحْسِنِينَ
ለበጎ አድራጊዎች መሪና እዝነት ስትኾን፡፡
الَّذِينَ يُقِيمُونَ الصَّلَاةَ وَيُؤْتُونَ الزَّكَاةَ وَهُمْ بِالْآخِرَةِ هُمْ يُوقِنُونَ
ለእነዚያ ሶላትን አስተካክለው ለሚያደርሱት፣ ዘካንም ለሚሰጡት፣ እነርሱም በመጨረሻይቱ ዓለም እነርሱ የሚያረጋግጡ ለሆኑት፡፡

Choose other languages: