Quran Apps in many lanuages:

Surah Az-Zukhruf Ayahs #4 Translated in Amharic

حم
ሐ.መ (ሓ ሚም)፡፡
وَالْكِتَابِ الْمُبِينِ
ገላጭ በኾነው መጽሐፍ እምላለሁ፡፡
إِنَّا جَعَلْنَاهُ قُرْآنًا عَرَبِيًّا لَعَلَّكُمْ تَعْقِلُونَ
እኛ ታውቁ ዘንድ ዐረብኛ ቁርኣን አደረግነው፡፡
وَإِنَّهُ فِي أُمِّ الْكِتَابِ لَدَيْنَا لَعَلِيٌّ حَكِيمٌ
እርሱም በመጽሐፎቹ እናት ውስጥ እኛ ዘንድ በእርግጥ ከፍተኛ ጥበብ የተመላ ነው፡፡

Choose other languages: