Quran Apps in many lanuages:

Surah At-Tin Ayahs #8 Translated in Amharic

ثُمَّ رَدَدْنَاهُ أَسْفَلَ سَافِلِينَ
ከዚያም (ከፊሉን) ከዝቅተኞች ሁሉ በታች አድርገን መለስነው፡፡
إِلَّا الَّذِينَ آمَنُوا وَعَمِلُوا الصَّالِحَاتِ فَلَهُمْ أَجْرٌ غَيْرُ مَمْنُونٍ
ግን እነዚያ ያመኑት መልካሞችንም የሠሩት ለእነርሱ ተቆራጭ ያልኾነ ምንዳ አልላቸው፡፡
فَمَا يُكَذِّبُكَ بَعْدُ بِالدِّينِ
ታዲያ ከዚህ በኋላ በፍርዱ ምን አስተባባይ አደረገህ?
أَلَيْسَ اللَّهُ بِأَحْكَمِ الْحَاكِمِينَ
አላህ ከፈራጆች ሁሉ ይበልጥ ፈራጅ አይደለምን? (ነው)፡፡

Choose other languages: