Quran Apps in many lanuages:

Surah Ash-Shu'ara Ayahs #62 Translated in Amharic

وَكُنُوزٍ وَمَقَامٍ كَرِيمٍ
ከድልቦችም ከመልካም መቀመጫዎችም፡፡
كَذَٰلِكَ وَأَوْرَثْنَاهَا بَنِي إِسْرَائِيلَ
እንደዚሁ ለእስራኤል ልጆች አወረስናትም፡፡
فَأَتْبَعُوهُمْ مُشْرِقِينَ
ፀሐይዋ ስትወጣም ተከተሉዋቸው፡፡
فَلَمَّا تَرَاءَى الْجَمْعَانِ قَالَ أَصْحَابُ مُوسَىٰ إِنَّا لَمُدْرَكُونَ
ሁለቱ ጭፍሮችም በተያዩ ጊዜ የሙሳ ጓዶች «እኛ(የፈርዖን ሰዎች) የሚደርሱብን ነን» አሉ፡፡
قَالَ كَلَّا ۖ إِنَّ مَعِيَ رَبِّي سَيَهْدِينِ
(ሙሳ) «ተዉዉ! ጌታዬ ከእኔ ጋር ነው፡፡ በእርግጥ ይመራኛል» አለ፡፡

Choose other languages: