Quran Apps in many lanuages:

Surah As-Saaffat Ayahs #155 Translated in Amharic

أَلَا إِنَّهُمْ مِنْ إِفْكِهِمْ لَيَقُولُونَ
ንቁ! እነርሱ ከቅጥፈታቸው (የተነሳ) ይላሉ፡-
وَلَدَ اللَّهُ وَإِنَّهُمْ لَكَاذِبُونَ
«አላህ (መላእክትን) ወለደ፡፡» እነርሱም በእርግጥ ውሸታሞች ናቸው፡፡
أَصْطَفَى الْبَنَاتِ عَلَى الْبَنِينَ
በወንዶች ልጆች ላይ ይልቅ ሴቶችን ልጆች መረጥን?
مَا لَكُمْ كَيْفَ تَحْكُمُونَ
ለእናንተ ምን (አስረጅ) አላችሁ? እንዴት ትፈርዳላችሁ!
أَفَلَا تَذَكَّرُونَ
አትገነዘቡምን?

Choose other languages: