Quran Apps in many lanuages:

Surah As-Saaffat Ayahs #139 Translated in Amharic

إِلَّا عَجُوزًا فِي الْغَابِرِينَ
(በቅጣቱ ውስጥ) ከቀሪዎቹ የሆነችው አሮጊት ብቻ ስትቀር፡፡
ثُمَّ دَمَّرْنَا الْآخَرِينَ
ከዚያም ሌሎቹን አጠፋን፡፡
وَإِنَّكُمْ لَتَمُرُّونَ عَلَيْهِمْ مُصْبِحِينَ
እናንተም ያነጋችሁ ስትሆኑ በእነርሱ (መኖሪያዎች) ላይ (በቀን) ታልፋላችሁ፡፡
وَبِاللَّيْلِ ۗ أَفَلَا تَعْقِلُونَ
በሌሊትም (ታልፋላችሁ)፤ ልብም አታደርጉምን?
وَإِنَّ يُونُسَ لَمِنَ الْمُرْسَلِينَ
ዩኑስም በእርግጥ ከመልክተኞቹ ነው፡፡

Choose other languages: