Quran Apps in many lanuages:

Surah An-Naziat Ayahs #46 Translated in Amharic

إِلَىٰ رَبِّكَ مُنْتَهَاهَا
(የዕውቀት) መጨረሻዋ ወደ ጌታህ ብቻ ነው፡፡
إِنَّمَا أَنْتَ مُنْذِرُ مَنْ يَخْشَاهَا
አንተ የሚፈራትን ሰው አስፈራሪ ብቻ ነህ፡፡
كَأَنَّهُمْ يَوْمَ يَرَوْنَهَا لَمْ يَلْبَثُوا إِلَّا عَشِيَّةً أَوْ ضُحَاهَا
እነርሱ በሚያዩዋት ቀን ያንዲት ቀን ምሽትን ወይም ረፏዷን እንጅ ያልቆዩ ይመስላሉ፡፡

Choose other languages: