Quran Apps in many lanuages:

Surah An-Naziat Ayahs #4 Translated in Amharic

وَالنَّازِعَاتِ غَرْقًا
በኃይል አውጪዎች በኾኑት፤
وَالنَّاشِطَاتِ نَشْطًا
በቀስታ መምዘዝንም መዘዦች በኾኑት፤
وَالسَّابِحَاتِ سَبْحًا
መዋኘትም ዋኚዎች በኾኑት፤
فَالسَّابِقَاتِ سَبْقًا
መቅደምንም ቀዳሚዎች በኾኑት፤

Choose other languages: