Quran Apps in many lanuages:

Surah An-Najm Ayahs #10 Translated in Amharic

ذُو مِرَّةٍ فَاسْتَوَىٰ
የዕውቀት ባለቤት የኾነው (አስተማረው፤ በተፈጥሮ ቅርጹ ኾኖ በአየር ላይ) ተደላደለም፡፡
وَهُوَ بِالْأُفُقِ الْأَعْلَىٰ
እርሱ በላይኛው አድማስ ኾኖ፡፡
ثُمَّ دَنَا فَتَدَلَّىٰ
ከዚያም ቀረበ፤ ወረደም፡፡
فَكَانَ قَابَ قَوْسَيْنِ أَوْ أَدْنَىٰ
(ከእርሱ) የሁለት ደጋኖች ጫፍ ያህል ወይም (ከዚህ) ይበልጥ የቀረበ ኾነም፡፡
فَأَوْحَىٰ إِلَىٰ عَبْدِهِ مَا أَوْحَىٰ
ወደ ባሪያውም (አላህ) ያወረደውን አወረደ፡፡

Choose other languages: