Quran Apps in many lanuages:

Surah An-Najm Ayahs #38 Translated in Amharic

وَأَعْطَىٰ قَلِيلًا وَأَكْدَىٰ
ጥቂትን የሰጠውንና ያቋረጠውንም (አየህን?)
أَعِنْدَهُ عِلْمُ الْغَيْبِ فَهُوَ يَرَىٰ
የሩቁ ምስጢር ዕውቀት እርሱ ዘንድ አልለን? ስለዚህ እርሱ ያያልን?
أَمْ لَمْ يُنَبَّأْ بِمَا فِي صُحُفِ مُوسَىٰ
ይልቁንም በዚያ በሙሳ ጽሑፎች ውስጥ ባለው ነገር አልተነገረምን?
وَإِبْرَاهِيمَ الَّذِي وَفَّىٰ
በዚያም (የታዘዘውን) በፈጸመው በኢብራሂም (ጽሑፎች ውስጥ ባለው አልተነገረምን?)
أَلَّا تَزِرُ وَازِرَةٌ وِزْرَ أُخْرَىٰ
(እርሱም ኃጢያት) ተሸካሚ ነፍስ የሌላይቱን ነፍስ ኃጢኣት አትሸከምም፡፡

Choose other languages: