Quran Apps in many lanuages:

Surah An-Najm Ayahs #4 Translated in Amharic

وَالنَّجْمِ إِذَا هَوَىٰ
በኮከብ እምላለሁ በወደቀ (በገባ) ጊዜ፡፡
مَا ضَلَّ صَاحِبُكُمْ وَمَا غَوَىٰ
ነቢያችሁ (ሙሐመድ) አልተሳሳተም፤ አልጠመመምም፡፡
وَمَا يَنْطِقُ عَنِ الْهَوَىٰ
ከልብ ወለድም አይናገርም፡፡
إِنْ هُوَ إِلَّا وَحْيٌ يُوحَىٰ
እርሱ (ንግግሩ) የሚወርረድ ራእይ እንጅ ሌላ አይደለም፡፡

Choose other languages: