Quran Apps in many lanuages:

Surah An-Naba Ayahs #14 Translated in Amharic

وَجَعَلْنَا اللَّيْلَ لِبَاسًا
ሌሊቱንም ልባስ አደረግን፡፡
وَجَعَلْنَا النَّهَارَ مَعَاشًا
ቀኑንም (ለኑሮ) መስሪያ አደረግን፡፡
وَبَنَيْنَا فَوْقَكُمْ سَبْعًا شِدَادًا
ከበላያችሁም ሰባትን ብርቱዎች (ሰማያት) ገነባን፡፡
وَجَعَلْنَا سِرَاجًا وَهَّاجًا
አንጸባራቂ ብርሃንንም አደረግን፡፡
وَأَنْزَلْنَا مِنَ الْمُعْصِرَاتِ مَاءً ثَجَّاجًا
ከአረገዙት ደመናዎችም ተንቧቢ ውሃን አወረድን፡፡

Choose other languages: