Quran Apps in many lanuages:

Surah Al-Waqia Ayahs #67 Translated in Amharic

أَفَرَأَيْتُمْ مَا تَحْرُثُونَ
የምትዘሩትንም አያችሁን?
أَأَنْتُمْ تَزْرَعُونَهُ أَمْ نَحْنُ الزَّارِعُونَ
እናንተ ታበቅሉታላችሁን? ወይስ እኛ አብቃዮቹ ነን?
لَوْ نَشَاءُ لَجَعَلْنَاهُ حُطَامًا فَظَلْتُمْ تَفَكَّهُونَ
ብነሻ ኖሮ ደረቅ ስብርብር ባደረግነውና የምትደነቁም በኾናችሁ ነበር፡፡
إِنَّا لَمُغْرَمُونَ
«እኛ በዕዳ ተያዦች ነን፡፡
بَلْ نَحْنُ مَحْرُومُونَ
«በእርግጥም እኛ (ከመጠቀም) የተከለከልን ነን» (ትሉ ነበር)፡፡

Choose other languages: