Quran Apps in many lanuages:

Surah Al-Waqia Ayahs #8 Translated in Amharic

إِذَا رُجَّتِ الْأَرْضُ رَجًّا
ምድር መናወጥን በተናወጠች ጊዜ፡፡
وَبُسَّتِ الْجِبَالُ بَسًّا
ተራራዎችም መፍፈርፈርን በተፈረፈሩ ጊዜ (እንደተፈጨ ዱቄት በኾኑ ጊዜ)፡፡
فَكَانَتْ هَبَاءً مُنْبَثًّا
የተበተነ ብናኝ በኾኑም ጊዜ
وَكُنْتُمْ أَزْوَاجًا ثَلَاثَةً
ሦስት ዓይነቶችም በኾናችሁ ጊዜ (ታዋርዳለች፤ ታነሳለችም)፡፡
فَأَصْحَابُ الْمَيْمَنَةِ مَا أَصْحَابُ الْمَيْمَنَةِ
የቀኝ ጓዶችም ምን (የተከበሩ) የቀኝ ጓዶች ናቸው፡፡

Choose other languages: