Quran Apps in many lanuages:

Surah Al-Waqia Ayahs #44 Translated in Amharic

وَثُلَّةٌ مِنَ الْآخِرِينَ
ከኋለኞቹም ብዙ ጭፍሮች ናቸው፡፡
وَأَصْحَابُ الشِّمَالِ مَا أَصْحَابُ الشِّمَالِ
የግራ ጓደኞችም ምንኛ (የተዋረዱ) የግራ ጓዶች! ናቸው፡፡
فِي سَمُومٍ وَحَمِيمٍ
በመርዛም ነፋስ በጣም በፈላ ውሃም ውስጥ ናቸው፡፡
وَظِلٍّ مِنْ يَحْمُومٍ
ከጥቁር ጭስም በኾነ ጥላ ውስጥ፡፡
لَا بَارِدٍ وَلَا كَرِيمٍ
ቀዝቃዛም መልካምም ያልኾነ፡፡

Choose other languages: