Quran Apps in many lanuages:

Surah Al-Waqia Ayahs #28 Translated in Amharic

جَزَاءً بِمَا كَانُوا يَعْمَلُونَ
በዚያ ይሠሩት በነበሩት ምክንያት ዋጋ ይኾን ዘንድ (ይህንን አደረግንላቸው)፡፡
لَا يَسْمَعُونَ فِيهَا لَغْوًا وَلَا تَأْثِيمًا
በውስጥዋ ውድቅ ንግግርንና መውወንጀልን አይሰሙም፡፡
إِلَّا قِيلًا سَلَامًا سَلَامًا
ግን ሰላም መባባልን (ይሰማሉ)፡፡
وَأَصْحَابُ الْيَمِينِ مَا أَصْحَابُ الْيَمِينِ
የቀኝም ጓዶች ምንኛ (የከበሩ) የቀኝ ጓዶች!
فِي سِدْرٍ مَخْضُودٍ
በተቀፈቀፈ (እሾህ በሌለው) ቁርቁራ ውስጥ ናቸው፡፡

Choose other languages: