Quran Apps in many lanuages:

Surah Al-Waqia Ayahs #23 Translated in Amharic

لَا يُصَدَّعُونَ عَنْهَا وَلَا يُنْزِفُونَ
ከእርሷ የራስ ምታት አያገኛቸውም፤ አይሰክሩምም፡፡
وَفَاكِهَةٍ مِمَّا يَتَخَيَّرُونَ
ከሚመርጡትም ዓይነት በእሸቶች፡፡
وَلَحْمِ طَيْرٍ مِمَّا يَشْتَهُونَ
ከሚሹትም በኾነ የበራሪ ሥጋ (ይዞሩባቸዋል)፡፡
وَحُورٌ عِينٌ
ዓይናማዎች የኾኑ ነጫጭ ቆንጆዎችም አሏቸው፡፡
كَأَمْثَالِ اللُّؤْلُؤِ الْمَكْنُونِ
ልክ እንደተሸፈነ ሉል መሰሎች የኾኑ፡፡

Choose other languages: