Quran Apps in many lanuages:

Surah Al-Waqia Ayahs #4 Translated in Amharic

إِذَا وَقَعَتِ الْوَاقِعَةُ
መከራይቱ በወደቀች ጊዜ፡፡
لَيْسَ لِوَقْعَتِهَا كَاذِبَةٌ
ለመውደቋ አስተባባይ (ነፍስ) የለችም፡፡
خَافِضَةٌ رَافِعَةٌ
ዝቅ አድራጊና ከፍ አድራጊ ናት፡፡
إِذَا رُجَّتِ الْأَرْضُ رَجًّا
ምድር መናወጥን በተናወጠች ጊዜ፡፡

Choose other languages: