Quran Apps in many lanuages:

Surah Al-Sharh Ayahs #4 Translated in Amharic

أَلَمْ نَشْرَحْ لَكَ صَدْرَكَ
ልብህን ለአንተ አላሰፋንልህምን? (አስፍተንልሃል)፡፡
وَوَضَعْنَا عَنْكَ وِزْرَكَ
ሸክምህንም ካንተ አውርደንልሃል፡፡
الَّذِي أَنْقَضَ ظَهْرَكَ
ያንን ጀርባህን ያከበደውን (ሸክም)፡፡
وَرَفَعْنَا لَكَ ذِكْرَكَ
መወሳትህንም ላንተ ከፍ አድርገንልሃል፡፡

Choose other languages: