Quran Apps in many lanuages:

Surah Al-Mursalat Ayahs #50 Translated in Amharic

وَإِذَا قِيلَ لَهُمُ ارْكَعُوا لَا يَرْكَعُونَ
«ለእነርሱ ስገዱም» በተባሉ ጊዜ አይሰግዱም፡፡
وَيْلٌ يَوْمَئِذٍ لِلْمُكَذِّبِينَ
ለአስተባባዮች በዚያ ቀን ወዮላቸው፡፡
فَبِأَيِّ حَدِيثٍ بَعْدَهُ يُؤْمِنُونَ
ከእርሱም ሌላ በየትኛው ንግግር ያምናሉ?

Choose other languages: