Quran Apps in many lanuages:

Surah Al-Maarij Ayahs #5 Translated in Amharic

سَأَلَ سَائِلٌ بِعَذَابٍ وَاقِعٍ
ወዳቂ ከኾነው ቅጣት ጠያቂ ጠየቀ፡፡
لِلْكَافِرِينَ لَيْسَ لَهُ دَافِعٌ
በከሓዲዎች ላይ (ወዳቂ ከኾነው) ለእርሱ መላሽ የለውም፡፡
مِنَ اللَّهِ ذِي الْمَعَارِجِ
የ(ሰማያት) መሰላሎች ባለቤት ከኾነው አላህ (መላሽ የለውም)፡፡
تَعْرُجُ الْمَلَائِكَةُ وَالرُّوحُ إِلَيْهِ فِي يَوْمٍ كَانَ مِقْدَارُهُ خَمْسِينَ أَلْفَ سَنَةٍ
መላእክቱና መንፈሱም ልኩ አምሳ ሺሕ ዓመት በኾነ ቀን ውስጥ ወደእርሱ ያርጋሉ፤ (ይወጣሉ)፡፡
فَاصْبِرْ صَبْرًا جَمِيلًا
መልካምንም ትዕግስት ታገሥ፡፡

Choose other languages: