Quran Apps in many lanuages:

Surah Al-Lail Ayahs #21 Translated in Amharic

وَسَيُجَنَّبُهَا الْأَتْقَى
አላህን በጣም ፈሪውም በእርግጥ ይርቃታል፡፡
الَّذِي يُؤْتِي مَالَهُ يَتَزَكَّىٰ
ያ የሚጥራራ ኾኖ ገንዘቡን (ለድኾች) የሚሰጠው፡፡
وَمَا لِأَحَدٍ عِنْدَهُ مِنْ نِعْمَةٍ تُجْزَىٰ
ለአንድም ሰው እርሱ ዘንድ የምትመለስ ውለታ የለችም፡፡
إِلَّا ابْتِغَاءَ وَجْهِ رَبِّهِ الْأَعْلَىٰ
ግን የታላቅ ጌታውን ውዴታ ለመፈለግ (ይህንን ሠራ)፡፡
وَلَسَوْفَ يَرْضَىٰ
ወደፊትም በእርግጥ ይደሰታል፡፡

Choose other languages: