Quran Apps in many lanuages:

Surah Al-Kafiroon Ayahs #6 Translated in Amharic

وَلَا أَنَا عَابِدٌ مَا عَبَدْتُمْ
«እኔም ያንን የተገዛችሁትን (ወደፊት) ተገዢ አይደለሁም፡፡
وَلَا أَنْتُمْ عَابِدُونَ مَا أَعْبُدُ
«እናንተም እኔ የምግገዛውን (ወደፊት) ተገዢዎች አይደላችሁም፡፡
لَكُمْ دِينُكُمْ وَلِيَ دِينِ
«ለእናንተ ሃይማኖታችሁ አልላችሁ፡፡ ለእኔም ሃይማኖቴ አለኝ፡፡

Choose other languages: