Quran Apps in many lanuages:

Surah Al-Inshiqaq Ayahs #13 Translated in Amharic

وَيَنْقَلِبُ إِلَىٰ أَهْلِهِ مَسْرُورًا
ወደ ቤተሰቦቹም ተደሳች ኾኖ ይመለሳል፡፡
وَأَمَّا مَنْ أُوتِيَ كِتَابَهُ وَرَاءَ ظَهْرِهِ
መጽሐፉን በጀርባው ኋላ የተሰጠ ሰውማ፤
فَسَوْفَ يَدْعُو ثُبُورًا
(ዋ! ጥፋቴ በማለት) ጥፋትን በእርግጥ ይጠራል፡፡
وَيَصْلَىٰ سَعِيرًا
የተጋጋመች እሳትንም ይገባል፡፡
إِنَّهُ كَانَ فِي أَهْلِهِ مَسْرُورًا
እርሱ በቤተሰቡ ውስጥ ተደሳች ነበርና፡፡

Choose other languages: