Quran Apps in many lanuages:

Surah Al-Ikhlas Ayahs #4 Translated in Amharic

قُلْ هُوَ اللَّهُ أَحَدٌ
በል «እርሱ አላህ አንድ ነው፡፡
اللَّهُ الصَّمَدُ
«አላህ (የሁሉ) መጠጊያ ነው፡፡
لَمْ يَلِدْ وَلَمْ يُولَدْ
«አልወለደም፤ አልተወለደምም፡፡
وَلَمْ يَكُنْ لَهُ كُفُوًا أَحَدٌ
«ለእርሱም አንድም ብጤ የለውም፡፡»

Choose other languages: