Quran Apps in many lanuages:

Surah Al-Hijr Ayahs #84 Translated in Amharic

وَلَقَدْ كَذَّبَ أَصْحَابُ الْحِجْرِ الْمُرْسَلِينَ
የሒጅርም ሰዎች መልክተኞቹን በእርግጥ አስተባበሉ፡፡
وَآتَيْنَاهُمْ آيَاتِنَا فَكَانُوا عَنْهَا مُعْرِضِينَ
ተዓምራታችንንም ሰጠናቸው፡፡ ከእርሷም ዘንጊዎች ነበሩ፡፡
وَكَانُوا يَنْحِتُونَ مِنَ الْجِبَالِ بُيُوتًا آمِنِينَ
ከኮረብታዎችም ቤቶችን ጸጥተኞች ኾነው ይጠርቡ ነበር፡፡
فَأَخَذَتْهُمُ الصَّيْحَةُ مُصْبِحِينَ
ያነጉም ሲኾኑ ጩኸት ያዘቻቸው፤ (ወደሙ)፡፡
فَمَا أَغْنَىٰ عَنْهُمْ مَا كَانُوا يَكْسِبُونَ
ይሠሩትም የነበሩት ሕንጻ ምንም አልጠቀማቸውም፡፡

Choose other languages: