Quran Apps in many lanuages:

Surah Al-Hijr Ayahs #71 Translated in Amharic

وَجَاءَ أَهْلُ الْمَدِينَةِ يَسْتَبْشِرُونَ
የከተማይቱም ሰዎች የሚበሳሰሩ ኾነው መጡ፡፡
قَالَ إِنَّ هَٰؤُلَاءِ ضَيْفِي فَلَا تَفْضَحُونِ
(ሉጥም) አለ «እነዚህ እንግዶቼ ናቸውና አታጋልጡኝ፡፡
وَاتَّقُوا اللَّهَ وَلَا تُخْزُونِ
«አላህንም ፍሩ፤ አታሳፍሩኝም፡፡»
قَالُوا أَوَلَمْ نَنْهَكَ عَنِ الْعَالَمِينَ
«ከዓለማት (ማንንም እንዳታስተናግድ) አልከለከልንህምን» አሉት፡፡
قَالَ هَٰؤُلَاءِ بَنَاتِي إِنْ كُنْتُمْ فَاعِلِينَ
(ሉጥም) «እነኝህ ሴቶች ልጆቼ ናቸው፡፡ ሠሪዎች ብትኾኑ (አግቧቸው)» አለ፡፡

Choose other languages: