Quran Apps in many lanuages:

Surah Al-Fatiha Ayahs #7 Translated in Amharic

1:4
مَالِكِ يَوْمِ الدِّينِ
የፍርዱ ቀን ባለቤት ለኾነው፡፡
1:5
إِيَّاكَ نَعْبُدُ وَإِيَّاكَ نَسْتَعِينُ
አንተን ብቻ እንግገዛለን፤ አንተንም ብቻ እርዳታን እንለምናለን፡፡
1:6
اهْدِنَا الصِّرَاطَ الْمُسْتَقِيمَ
ቀጥተኛውን መንገድ ምራን፡፡
1:7
صِرَاطَ الَّذِينَ أَنْعَمْتَ عَلَيْهِمْ غَيْرِ الْمَغْضُوبِ عَلَيْهِمْ وَلَا الضَّالِّينَ
የእነዚያን በነርሱ ላይ በጎ የዋልክላቸውን በነሱ ላይ ያልተቆጣህባቸውንና ያልተሳሳቱትንም ሰዎች መንገድ (ምራን፤ በሉ)፡፡

Choose other languages: