Quran Apps in many lanuages:

Surah Al-Fajr Ayahs #30 Translated in Amharic

وَلَا يُوثِقُ وَثَاقَهُ أَحَدٌ
የእርሱንም አስተሳሰር አንድም አያስርም፡፡
يَا أَيَّتُهَا النَّفْسُ الْمُطْمَئِنَّةُ
(ለአመነች ነፍስም) «አንቺ የረካሺው ነፍስ ሆይ!
ارْجِعِي إِلَىٰ رَبِّكِ رَاضِيَةً مَرْضِيَّةً
«ወዳጅ ተወዳጅ ኾነሽ ወደ ጌታሽ ተመለሺ፡፡
فَادْخُلِي فِي عِبَادِي
«በባሮቼም ውስጥ ግቢ፡፡
وَادْخُلِي جَنَّتِي
ገነቴንም ግቢ፤» (ትባላለች)፡፡

Choose other languages: